የሥነ ሥርዓት ሁኔታ
May
14
እስራኤል ለመድረስ በሱዳን ጉዞ ሞተው ለቀሩት የኢትዮጵያ ይሁዳውያን መንግስታዊ መታሰቢያ ሥነ ሥርዓት የቀጥታ ስርጭት
Herzl's Grave, Mount Herzl Cemetery, Jerusalem
14.05.2026
11:00 - 13:00
ወደ እስራኤል ለመምጣት ህይወታቸውን ላጡ የኢትዮጵያ ይሁዳውያን የሚደረገው ዓመታዊ እና ሀገራዊ የመንግስት መታሰቢያ ሥነ- ስርዓት፤ ሐሙስ 14.05.2026 ዓ.ም በሃር ሄርጸል እየሩሳሌም፣ ከረፋዱ አስራ አንድ ሰዓት፣ (11:00 ሰዓት) ላይ ይከበራል።